Recent News & Events

You are here

24th ADDIS CHAMBER INTERNATIONAL TRADE FAIR UNDER WAY

Normal

Addis Ababa Chamber of Commerce and Sectoral Association (AACSA) host the 24th edition of Addis chamber international trade fair. The trade fair staged under the theme African continental free trade area AfCTFA; "New Opportunities to Boost Export Performances in Ethiopia!" held at exhibition...Read more

7ኛው የኅብረት ስራ ኤግዚቢሽንና ባዛር ተጠናቀቀ

Normal

በፌዴራል ኅብረት ስራ ኤጀንሲ አስተባባሪነት በኤግዚቢሽን ማዕከል ሲካሄድ የቆየው ኤግዚቢሽንና ባዛር በስኬት ተጠናቀቀ፡፡ በኤግዚቢሽንና ባዛሩ የመዝጊያ ስነስርዓት ላይ በተገለፀው መሰረት ኅብረት ሥራ ማህበራትንና ሌሎች የግብይት ተዋኒያንን ገጽ-ለገጽ በማገኛኘት ጥር 29 ቀን 2012 ዓ/ም የተጀመረው 7ኛው ሀገር አቀፍ ኤግዚቢሽንና ባዛር ከአራቱም ማዕዘን የተሰባሰቡ 156 በላይ ተጽእኖ ፈጣሪ ኅብረት ሥራ ማህበራት እና ከ22 የኢንዱስትሪ ግብዓት አቅራቢዎች የተሳተፉበት...Read more

7ኛው ሀገር አቀፍ የኀብረት ሥራ ኤግዚቢሽንና ባዛር እየተካሄደ ነው፡፡

Normal

በፌዴራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ አዘጋጅነት የተሰናዳውና የኅብረትሥራ ግብይት ለሰላም ግንባታ! “COOPERATIVE MARKETING FOR PEACE BUILDING!” በሚል መሪ ሀሳብ ከጥር 29 እስከ የካቲት 4 ቀን 2012 ዓ.ም የሚካሄደው 7ኛው ሀገር አቀፍ የኅብረት ስራ ኤግዚቢሽን፣ ባዛር በኤግዚቢሽን ማዕከል ተከፈተ፡፡ በመክፈቻ ስነስርዓቱ ላይ የኤግዚቢሽንና ባዛሩን ዓላማ አስመልክተውንግግር ያደረጉት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ኡስማን ሱሩር፤ የአምራቾች...Read more

ከተማ ዓቀፍ የባህልና ኪነጥበብ ሳምንት አውደ ርዕይ ተከፈተ፡፡

Normal

ባህልና ኪነጥበብ ለህዝቦች ሰላምና አንድነት! በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ፤በአዲስ አበባ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አዘጋጅነት የተዘጋጀውና ከጥር 22-24/2012 ዓ.ም የሚቆየው 11ኛው ከተማ ዓቀፍ የባህልና ኪነጥበብ ሳምንት አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በድምቀት ተከፍቷል፡፡

በመክፈቻው ስነስርዓቱ ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት በአዲስ አበባ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ የቱሪዝም ዘርፍ ሃላፊ አቶ ሰርፀ ፍሬስብሃት...Read more

የ2012 ዓ.ም የገና ባዛርና ፌስቲቫል በይፋ ተከፈተ

Normal

“ሰላም የገና ባዛርና ፌስቲቫል-2012“በሚል መሪ ቃል በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ኃ/የተ የግ ማ. የተዘጋጀው እና ከታህሳስ 04-27/2012 ዓ.ም ድረስ የሚዘልቀው ፣ የገና ባዛርና ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ቅዳሜ ታህሳስ 04 /2012 ዓ.ም በድምቀት ተከፈተ፡፡

በመክፈቻው ስነ-ስርዓት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አሰፋ ዋቅ ቶላ እንደተናገሩት ድርጅታቸው ኮሜርሺያል ኖሚኒስ ይህንን የገና ኤግዚቢሽንና...Read more

ታላቁ የ2012 ዓ.ም እንቁጣጣሽ -ኤክስፖ ተከፈተ

Normal

በኢዮሃ ኢንተርቴይንመንትና ኤቨንትስ ኃላ.የተ.የግል.ማህ. አዘጋጅነት የተዘጋጀውና ከነሃሴ 11/2011ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 26 ቀናት የሚዘልቀው ታላቁ የ2012 እንቁጣጣሽ-ኤክስፖ በኤግዚቢሽን ማዕከል በድምቀት ተከፈተ፡፡ በኤክስፖው መክፈቻ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳው በመክፈቻ ንግግራቸው፤እንዲህ ዓይነቱ ዝግጅት የአንድነታችንና የአብሮነታችን መገለጫ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ...Read more

Pages

CONTACT INFO

 Phone: (251) 115-152657(251) 115-519988 
Fax: (251) 115-538838 
 Mail: info@aaexhibitioncenter.com

SUBSCRIBE

Advertise Here

Advertise your business here.