በየዓመቱ የሮመዳንን ፆም ተከትሎ የሚዘጋጀው ኢድ ኤክስፖ ከሰኔ 06 እስከ ሰኔ 18 ቀን 2009 ዓ.ም ድረስ በኤግዚቢሽን ማዕከል እንደሚከናወን የዝግጀቱ አስተባባሪዎች ለማዕከሉ ሚዲያና ህዝብ ግንኙነት አገልግሎት ገለጹ፡፡ የሮመዳንን ፆም ፍቺ (ኢድ አልፈጥር) አስመልክቶ በየዓመቱ በሚከናወነው በዚህ ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ ከ300 በላይ ተሳታፊዎች እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡ የባዛሩ መግቢያ ቲ
- (251) 115-152657
- info@aaexhibitioncenter.com