ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት ዘንድሮ በታቀደ መልኩ የክረምት ስራዎች አካል የሆኑትን የበጎ አድራጎት ተግባራት ሰኔ 16/2011 ዓ.ም የማዕከሉ ሰራተኞች፣ በማዕከሉ የሥራ ዕድል የተፈጠረላቸው ማህበራት አባላት እና የአካባ
- (251) 115-152657
- info@aaexhibitioncenter.com
ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት ዘንድሮ በታቀደ መልኩ የክረምት ስራዎች አካል የሆኑትን የበጎ አድራጎት ተግባራት ሰኔ 16/2011 ዓ.ም የማዕከሉ ሰራተኞች፣ በማዕከሉ የሥራ ዕድል የተፈጠረላቸው ማህበራት አባላት እና የአካባ
በየዓመቱ ታላቁ የሮመዳን ፆምን ተከትሎ የሚዘጋጀው ታላቁ ኢድ ኤክስፖ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በድምቀት ተከፈተ፡፡
በአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በየዓመቱ ከሚዘጋጁት የንግድ ትርኢቶች መካከል አንዱ የሆነው ዓለም ዓቀፍ የግብርናና የምግብ የንግድ ትርኢት ለ12ኛ ጊዜ የተከፈተ ሲሆን ከዚሁ ጎን ለጎን በህክምና ጉዳይ ላይ ያተኮረው ዓለም ዓቀፍ የህክምና የንግድ ትርኢትደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ ግንቦት 1/2011 ዓ.ም በኤግዚቢሽን ማዕከል ተከፍቷል፡፡
ከመጋቢት 27-ሚያዚያ 19/2011 ዓም ድረስ ለ23 ተከታታይ ቀናት የሚቆየው እና ከ500 ሺህ በላይ ህዝብ ይጎበኘዋል ተብሎ የሚጠበቀው ሀበሻ -የፋሲካ ኤክስፖ በኤግዚቢሽን ማዕከል በድምቀት ተከፍቷል፡፡
“ለኢንዱስትሪ ዕድገታችን ቴክኒክና ሙያ የመጀመሪያ ምርጫችን! ”በሚል መሪቃል የተዘጋጀውና ከየካቲት 27-መጋቢት 1/2011 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የቴክኒክና ሙያ የንቅናቄ ሳምንት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በድምቀት ተከፍቷል፡፡
The 23rd Addis Chamber Exhibition, comprising numerous renowned international companies was opened by W/O Mesenbet Shenkute, President of AACCSA, on February 22,2019 in Addis Ababa Exhibition Center and Marketing Development Enterprise.
በፌዴራል ኅብረት ስራ ኤጀንሲ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በየዓመቱ የሚካሄደው 6ኛው አገር አቀፍ የኅብረት ስራ ኤግዚብሽንና ባዛር-2011 “የኅብረት ስራ ማህበራት ለፍትሃዊ ተጠቃሚነት! ” በሚል መሪ-ቃል የካትት 01/2011 ዓ.ም በይፋ ተከፍቷል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ የተዘጋጀው እና ከጥር 24-26/2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል የሚካሄደው 10ኛው የባህል ሳምንት በይፋ ተከፍቷል፡፡ የባህል ሳምንቱ በአዲስ አ.አ ከተማ ባሉ ወረዳዎችና ክፍለ ከተሞች በየደረጃው ከጥር 08/2011 ጀምሮ ሲካሄድ መቆየቱንና በአዲስ አበባ በኤግዚቢሽን ማዕከል የሚካሄደው ዝግጅትም የዝግጅቱ ማጠቃለያ መሆኑን የ
Phone: (251) 115-152657 / (251) 115-519988
Fax: (251) 115-538838
Mail: info@aaexhibitioncenter.com
Subscribe here to recieve our
periodic updates.
Advertise your business here.