Bazar & Festivals

You are here

19 December
0

ታላቁ የገና ኤግዚቢሽንና ባዛር ተከፈተ

Posted by:Mariawit

በሃበሻ ዊክሊ ፕሮሞሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተዘጋጀው ከታህሳስ 06-28/2011 ዓ.ም ድረስ የሚዘልቀው ፣ 500 የሃገር ውስጥና የውጭ ሃገር የንግድ ድርጅቶች የሚሳተፉበት እንዲሁም ልዩ ልዩ የግብይትና የመዝናኛ ዝግጅቶችን ያካተተው የዘንድሮው የገና ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ቅዳሜ ታህሳስ 06 /2011 ዓ.ም በድምቀት ተከፈተ፡፡

በመክፈቻው ስነ-ስርዓት የሃበሻ ዊክሊ ፕሮሞሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ባለቤትና ስራ አስኪያጅ አቶ አዶኒክ ወርቁ እንደተናገሩት  ድርጅታቸው ሃበሻ ዊክሊ ይህንን የገና ኤግዚቢሽንና ባዛር በኢትዮጵያ ታላቁ ሁነት እንዲሆን በተደረገው ጥረት በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዕይታ የሚቀርበውን የዳይኖሰር ትዕይንት (ጁራሲክ ፓርክ) ማስመጣታቸው እንዳለ ሆኖ በሻማ የተሰራውም የገና ዛፍ ለሁነቱ ታላቅ ድምቀት እንደሚሆን ተናግረዋል፡፡

04 October
0

The 15th “Ethio – Con” Exhibition

Posted by:Mariawit

The 15th “Ethio – Con” Exhibition, organized by Association of Construction Contractors was held in our Exhibition Center from September 20 – 24 / 2018.

On the opening ceremony of this grand fair, Ato Amha Sime, Board Chairperson of the Association, addressed the audience on the role of the fair in promoting B2B business and introducing latest construction technology and thanked all who contributed their part in making this event a success.

12 June
0

ሃላል ኘሮሞሽን ከበጎ አድራጎት ጋር የተያያዙ ስራዎችን እንደሚያከናውን ተገለጠ

Posted by:Mariawit

በየዓመቱ የሮመዳንን ፆም ተከትሎ የሚዘጋጀው ኢድ ኤክስፖ ከሰኔ 06 እስከ ሰኔ 18 ቀን 2009 ዓ.ም ድረስ በኤግዚቢሽን ማዕከል እንደሚከናወን የዝግጀቱ አስተባባሪዎች ለማዕከሉ ሚዲያና ህዝብ ግንኙነት አገልግሎት ገለጹ፡፡ የሮመዳንን ፆም ፍቺ (ኢድ አልፈጥር) አስመልክቶ በየዓመቱ በሚከናወነው በዚህ ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ ከ300 በላይ  ተሳታፊዎች እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡ የባዛሩ መግቢያ ቲኬት ለ13ቱም ቀናት ዕጣዎች የሚኖሩት ሲሆን ሃጅ ደርሦ መልስን ያካተተ እና ሌሎች ታላላቅ ሽልማቶች እንደሚኖሩትም ተጠቁሟል፡፡ የሃላል ኘሮሞሽን አዘጋጅ አቶ ፈይሰል ከማል እንደተናገሩት "የዘንድሮውን የኢድ ባዛርን ከሌሎቹ ለየት የሚያደርገው ቀደም ሲል ከቀይመስቀል ማኀበር እና ከኦቲዝም ጋር በተያያዘ እናከናውናቸው የነበሩትን የበጎ አድራጎት ስራዎች ይበልጥ በማጠናከር ዘንድሮም ከኩላሊት ህመምተኞች ማኀበር ጋር በጋራ እንሰራለን" ብለዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በኤግዚቢሽንና ባዛሩ የቆይታ ጊዜ ወቅት የኩላሊት ቅድመ መከላከል ምርመራ በነፃ እንደሚሰጥ ተናግ

05 April
0

Eyoha Fasika Bazaar and Expo 2009

Posted by:Mariawit

Eyoha Fasika Expo and Bazaar opened on March 25, 2017 at Exhibition Center Compound. Make Your Shopping and Entertain till April 15, 2017.

29 June
0

New Year Eve Grand Bazaar and Festival to Be Opened

Posted by:admin

The New Year Eve Grand Bazaar and Festival will be held from August 19 to September 10, 2016.This event includes event mixes like various contests, cultural and modern musical performances and bazaar . It is expected that the number of exhibitors who occupy a minimum of 9m2 booth will be about 400 and the average number of daily visitors will be about 20,000 .

06 May
0

The Cooperatives Exhibitions and Bazaar Concluded Successfully

Posted by:admin

Organized by the Trade Bureau of the Addis Ababa City Administration in collaboration with the Federal Cooperatives Agency, the Event was held from June 9 to 12, 2016. Apart from the Exhibition and Bazaar at the Addis Ababa Exhibition Center various side events like discussion programmes at the Ghion Hotel and Conference at ECA Conference Hall were held. The ECMDE sponsored some of the programmes. 

CONTACT INFO

 Phone: (251) 115-152657(251) 115-519988 
Fax: (251) 115-538838 
 Mail: info@aaexhibitioncenter.com

SUBSCRIBE

Advertise Here

Advertise your business here.